ግብርና እና አካባቢ
ይህ ሙያ ከቤት ውጪ በተፈጥሮ ከእጽዋት እና ከእንስሳት ጋር አብሮ በመስራትን ያካትታል ። በግብርናው ዘርፍ ተፈጥሮ እና አካባቢ በዋነኝነትም የሚሰሩት ስራዎች ከእንስሳት እና እፅዋት ጋር ነው። ለምሳሌ እንስሳትን ማራባት እና መንከባከብ ወይም ተክሎችን ማብቀል እና መሰብሰብ፤ ፍራፍሬ፣ አትክልት፣ ሥጋ ወይም ወተት ማምረት እና ለገበያ ማቅረብ ፤ ሌላው ከተፈጥሮ ጋር የተያያዘ የእንቅስቃሴ መስክ የአረንጓዴ ቦታዎች ልማት ነው። ከዚህ በተጨማሪ የተፈጥሮ ጥበቃ እና የአካባቢ ጥበቃ እርምጃዎችን ማቀድ ፤ የቆሻሻ እና የቆሻሻ ውሃ አወጋገድ ክትትል ወይም የአካባቢ ጥበቃ ደንቦችን ማክበር ሌላው በዚህ ዘርፍ ትኩረት የሚሰጠው ነው።
ለዚህ ስራ የሚያስፈለገው ምንድነው ?
- ጥሩ አካላዊ ብቃት (ለመሳሌ፤ ማዳባሪያ ለመሸክም፤ የጉልበት ስራ ለምስራት)
- መንካባክብ መቻል እና ሀላፊነት መሸከም
- ስለ ተፈጥሮና አካባቢ በቂ እውቀት መኖር
እዚህ በግብርና እና አካባቢ ዘርፍ ውስጥ ያሉ ስራዎችን ማግኘት ይችላሉ
የአትክልትና ፍራፍሬ አትክልተኛ
ይህ የስራ ዘርፍ እጽዋትን ማብቀል እና መንከባክብን ያካትታል
ገበሬ
ይህ የስራ ዘርፍ የእንሣትና እጽዋት ምርታማነት ላይ ያተኩራል ።